አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ የኮሮና ወረርሽኝ መከሰትን ተከትሎ 550 ሚሊየን ዶላር ገቢ ማጣቱን ተገለፀ።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ስራ አስፈፃሚ አቶ ተወልደ ገብረማርያም በዛሬው እለት የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ በኢትዮጵያ አየር መንገድ እና በአቪዬሽን ኢንዱስትሪው ላይ እያስከተ ባለው ጉዳት ዙሪያ መግለጫ ሰጥተዋል።
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ የኮሮና ወረርሽኝ መከሰትን ተከትሎ 550 ሚሊየን ዶላር ገቢ ማጣቱን ተገለፀ።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ስራ አስፈፃሚ አቶ ተወልደ ገብረማርያም በዛሬው እለት የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ በኢትዮጵያ አየር መንገድ እና በአቪዬሽን ኢንዱስትሪው ላይ እያስከተ ባለው ጉዳት ዙሪያ መግለጫ ሰጥተዋል።