አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮሮናቫይረስ (ኮቪድ19) ወረርሽኝን ፈተና ልንወጣ የምንችለው እንደ አንድ ተከላካይ ሠራዊት ስንቆምብቻ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ገለፁ።
የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ከተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲ መሪዎች ጋር በዛሬው እለት በድጋሚ ተገናኝተው ተወያይተዋል።
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮሮናቫይረስ (ኮቪድ19) ወረርሽኝን ፈተና ልንወጣ የምንችለው እንደ አንድ ተከላካይ ሠራዊት ስንቆምብቻ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ገለፁ።
የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ከተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲ መሪዎች ጋር በዛሬው እለት በድጋሚ ተገናኝተው ተወያይተዋል።