Fana: At a Speed of Life!

አየር መንገዱ ወደ ጅዳ የቀን ላይ በረራ ሊጀምር ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሳዑዲዓረቢያ ጅዳ የቀን ላይ በረራ ሊጀምር መሆኑን አስታወቀ፡፡

አየር መንገዱ ወደ ሳዑዲዓረቢያ ጅዳ ከሚያደርገው እለታዊ መደበኛ በረራ በተጨማሪ ነው ከየካቲት 8 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ የቀን ላይ በረራ የሚጀምር መሆኑን የገለፀው፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.