Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከተለያዩ ሀገራት መሪዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከታንዛኒያ ፕሬዚዳንት፣ ከሊቢያ ፕሬዚዳንታዊ ምክር ቤት ምክትል ፕሬዚዳንት እና ከተባበሩት አረብ ኢሚሬትስ ሚኒስትር ዴኤታ ጋር ተወያዩ፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው÷ በውይይታቸው በሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ መምከራቸውን አስፍረዋል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.