የሀገር ውስጥ ዜና

127ኛው የዓድዋ ድል በዓል በዓድዋ ድልድይ እየተከበረ ነው

By Alemayehu Geremew

March 02, 2023

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 127ኛው የዓድዋ ድል በዓል በዓድዋ ድልድይ በድምቀት እየተከበረ ይገኛል።

ጀግኖች አባቶች ለዓድዋ ጦርነት ዝግጅት በማድረግ እና ለአሸናፊነት ቃል ኪዳን በመግባት የተሻገሩትን ለማስታወስ የድልድይ ማቋረጥ ትርዒት ታይቷል፡፡

ትርዒቱን የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት አንድ ሻንበል ጦር ያሳየ ሲሆን ፥ የዛሬው ትውልድ የአባቶችን ዓርማ አንግቦ እየሰራ የሚጓዝ መሆኑን ለማመላከት መሆኑ ተጠቁሟል፡፡

በምንይችል አዘዘው