ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከብሔራዊ የማክሮ ኢኮኖሚ ኮሚቴ ጋር እየተወያዩ ነው
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከብሔራዊ የማክሮ ኢኮኖሚ ኮሚቴ ጋር እየተወያዩ ነው።
ውይይቱ የሀገሪቱን አጠቃላይ የኢኮኖሚ ሁኔታና እንቅስቃሴ ለመገምገም ያለመ መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት መረጃ ያመላክታል።
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከብሔራዊ የማክሮ ኢኮኖሚ ኮሚቴ ጋር እየተወያዩ ነው።
ውይይቱ የሀገሪቱን አጠቃላይ የኢኮኖሚ ሁኔታና እንቅስቃሴ ለመገምገም ያለመ መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት መረጃ ያመላክታል።