Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከብሔራዊ የማክሮ ኢኮኖሚ ኮሚቴ ጋር እየተወያዩ ነው

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከብሔራዊ የማክሮ ኢኮኖሚ ኮሚቴ ጋር እየተወያዩ ነው።

ውይይቱ የሀገሪቱን አጠቃላይ የኢኮኖሚ ሁኔታና እንቅስቃሴ ለመገምገም ያለመ መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት መረጃ ያመላክታል።

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.