Fana: At a Speed of Life!

የፓኪስታን የኢንቨስትመንትና የንግድ ልዑክ የቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪያል ፓርክን እየጎበኘ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ70 በላይ የፓኪስታን የኢንቨስትመንት እና የንግድ ልዑካን ቡድን የቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪያል ፓርክን እየጎበኘ ነው፡፡

የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ አክሊሉ ታደሰ÷ለልዑካን ቡድኑ የፓርኩን ወቅታዊ የስራ እንቅስቃሴ በሚመለከት ገለጻ አድርገዋል፡፡

ልዑኩ በቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክ በሚኖረው ቆይታ የተለያዩ አምራች ኩባንያዎችን የምርት ሂደትና የስራ እንቅስቃሴ እንደሚጎበኝ የኮርፖሬሽኑ መረጃ ያመላክታል፡፡

 

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.