Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በብራሰልስ ኤርፖርት “የካርጎ ፐርፎርማንስ አዋርድ” አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ የጭነት እና ሎጂስቲክስ አገልግሎት በቤልጂየም ብራሰልስ ኤርፖርት ላስመዘገበው የላቀ አፈፃፀም “የካርጎ ፐርፎርማንስ አዋርድ” አሸንፏል፡፡

 

አየር መንገዱ ሽልማቱን ያሸነፈው በብራሰልስ ኤርፖርት ባከናወነው የላቀ የጭነት አገልግሎት አሰጣጥ እና በኤርፖርቱ ለጭነት ትራፊክ ዕድገት ባበረከተው ከፍተኛ ሚና መሆኑን የአየር መንገዱ መረጃ ያመላክታል፡፡

#Ethiopia

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/

ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting

ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/

ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision

ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡

ኢንስታግራም፦ https://www.instagram.com/fana_television/

ቲክቶክ፦ https://www.tiktok.com/@fana_television

ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

 

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.