አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኮሮናቫይረስ ምክንያት ሆስፒታል ገብተው ህክምና ሲከታተሉ የቆዩት የብሪታንያው ጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰን አገግመው መውጣታቸው ተነግሯል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰን ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ ባሳለፍነው ሳምንት በግል ዶክተራቸው ምክር ሆስፒታል መግባታቸው ይታወሳል።
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኮሮናቫይረስ ምክንያት ሆስፒታል ገብተው ህክምና ሲከታተሉ የቆዩት የብሪታንያው ጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰን አገግመው መውጣታቸው ተነግሯል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰን ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ ባሳለፍነው ሳምንት በግል ዶክተራቸው ምክር ሆስፒታል መግባታቸው ይታወሳል።