የክልሎችና የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ም/ቤት አፈ-ጉባዔዎች ጋምቤላ ገቡ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ክልሎችና የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ-ጉባኤዎች ጋምቤላ ከተማ ገብተዋል፡፡
አፈጉባኤዎቹ ጋምቤላ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የጋምቤላ ክልል ምክር ቤት ዋና አፈ-ጉባኤ ወይዘሮ ባንቻየሁ ድንገታ፣ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች አቀባበል አድርገውላቸዋል።
አፈ-ጉባኤዎቹ በጋምቤላ በሚኖራቸው ቆይታ በክልሉ የተከናወኑ የልማት ስራዎችን የመስክ ጉብኝት ያደርጋሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ ከክልሉ ፕሬስ ሴክሬተሪያት ጽ/ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
#Ethiopia
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ኢንስታግራም፦ https://www.instagram.com/fana_television/
ቲክቶክ፦ https://www.tiktok.com/@fana_television
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!