Fana: At a Speed of Life!

አየር መንገዱ ወደ ኩዋላላፑር ከተማ በሣምንት አራት ጊዜ በረራ እንደሚያደርግ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ኩዋላላፑር ከተማ በሣምንት አራት ጊዜ ለመብረር ቅድመዝግጅቱን ማጠናቀቁን አስታውቋል፡፡

አየር መንገዱ ከመጋቢት 16፣ 2015 ዓ/ም ጀምሮ ነው ወደ ኩዋላላፑር ከተማ በሣምንት አራት ጊዜ እንደሚበር በማህበራዊ ትስስር ገጹ ያስታወቀው፡፡

#Ethiopia #EthiopianAirlines #KualaLumpur
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ኢንስታግራም፦ https://www.instagram.com/fana_television/
ቲክቶክ፦ https://www.tiktok.com/@fana_television
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.