Fana: At a Speed of Life!

የሲዳማ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባዔውን ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 2ኛ የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባዔውን ማካሄድ ጀምሯል።

በጉባኤው በክልሉ በበጀት ዓመቱ ባለፉት 7 ወራት የተከናወኑ ሥራዎች ሪፖርት ቀርቦ ወይይት ይደረግበታል።

እንዲሁም የተለያዩ አዋጆች እና ሹመቶች ለምክር ቤቱ ቀርበው እንደሚፀድቁም ይጠበቃል፡፡

ጉባኤው ለሁለት ቀናት እንደሚካሄድ ታውቋል፡፡

በቢቂላ ቱፋና ታመነ አረጋ

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.