Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከዞኑ ኅብረተሰብ ጋር ለመወያየት ጉራጌ ዞን ገቡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከዞኑ ኅብረተሰብ ጋር ለመወያየት ዛሬ ጠዋት ጉራጌ ዞን ገብተዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ጋር በመሆን ከዞኑ ኅብረተሰብ  ጋር ለመወያየት ዛሬ ጠዋት ጉራጌ ዞን መግባታቸውን ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት የተገኘው መረጃ ያመላክታል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.