አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ የኮሮናቫይረስ ኮቪድ19ን ለመከላከል ከተቋቋመው የሚኒስቴሮች ኮሚቴ ጋር ተወያዩ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ በፌስቡክ ገፃቸው እንዳስታወቁት፥ “ኮቪድ19ን ለመከላከል ከተቋቋመው የሚኒስቴሮች ኮሚቴ ባደረክሁት ውይይት ቫይረሱን የመከላከል ሥራው በጥሩ ሁኔታ እየተካሄደ መሆኑን ዐውቄያለሁ” ብለዋል።
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ የኮሮናቫይረስ ኮቪድ19ን ለመከላከል ከተቋቋመው የሚኒስቴሮች ኮሚቴ ጋር ተወያዩ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ በፌስቡክ ገፃቸው እንዳስታወቁት፥ “ኮቪድ19ን ለመከላከል ከተቋቋመው የሚኒስቴሮች ኮሚቴ ባደረክሁት ውይይት ቫይረሱን የመከላከል ሥራው በጥሩ ሁኔታ እየተካሄደ መሆኑን ዐውቄያለሁ” ብለዋል።