Fana: At a Speed of Life!

ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ (ዶ/ር) ከአውሮፓ ሕብረት የፓርላማ አባላት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ (ዶ/ር) ከአውሮፓ ሕብረት የፓርላማ አባላት ጋር ተወያይተዋል፡፡

በርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ (ዶ/ር) የተመራ የልዑካን ቡድን ለስራ ጉብኝት ቤልጂዬም ብራስልስ  ገብቷል፡፡

ልዑካኑ በብራስልስ ቆይታው ከአውሮፓ ሕብረት የፓርላማ አባላት ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.