ከንቲባ አዳነች በኢትዮጵያ የፈረንሳይ አምባሳደር ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በኢትዮጵያ የፈረንሳይ አምባሳደር ሬሚ ማሪሾ ጋር ተወያዩ፡፡
በውይይታቸው÷ከአዲስ አበባ እህት ከተማ ሊዮን በተጨማሪ ከሌሎች የፈረንሳይ ከተሞች ጋር በከተማ ቱሪዝም ላይ በሚሠራበት ሁኔታ ላይ መምከራቸውን የከንቲባ ጽሕፈት ቤት መረጃ ያመላክታል፡፡
በተጨማሪም በሌሎች ዘርፎች ላይ በትብብር በሚሰሩባቸው መንገዶች ላይ መምከራቸው ተገልጿል፡፡
#Ethiopia
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ኢንስታግራም፦ https://www.instagram.com/fana_television/
ቲክቶክ፦ https://www.tiktok.com/@fana_television
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!