Fana: At a Speed of Life!

በምዕራብ ሐረርጌ ዞን ከለውጡ በኋላ የተገኙ ድሎችና ስኬቶችን የሚደግፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሐረርጌ ዞን የተለያዩ አካባቢዎች ከለውጡ በኋላ የተገኘውን ድልና ስኬት ለማስቀጠል ያለመ የድጋፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነው፡፡
 
የድጋፍ ሰልፉ ተሳታፊዎች ከመጋቢት 24 ቀን 2010 ዓ.ም ወዲህ በክልሉ የተመዘገቡ ድልና ስኬቶችን የሚያንጸባርቁ መልዕክቶችን እያስተላለፉ ነው፡፡
 
በድጋፍ ሰልፉ በርካታ ቁጥር ያላቸው በዞኑ የተለያዩ አካባቢዎች የሚገኙ ነዋሪዎች እየተሳተፉ ነው፡፡
You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.