አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ዋሽንግተን ለዓለም ጤና ድርጅት የምታደርገውን የገንዘብ ድጋፍ እንድታቋርጥ ትዕዛዝ ማስተላለፋቸውን አስታወቁ።
ፕሬዚዳንቱ የዓለም ጤና ድርጅት ከኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ጋር ተያይዞ ሃላፊነቱን አልተወጣም ሲሉ ወቅሰዋል።
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ዋሽንግተን ለዓለም ጤና ድርጅት የምታደርገውን የገንዘብ ድጋፍ እንድታቋርጥ ትዕዛዝ ማስተላለፋቸውን አስታወቁ።
ፕሬዚዳንቱ የዓለም ጤና ድርጅት ከኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ጋር ተያይዞ ሃላፊነቱን አልተወጣም ሲሉ ወቅሰዋል።