የሀገር ውስጥ ዜና

አየር መንገዱ ከኮሮና ቫይረስ ጋር ተያይዞ የተከሰተውን የኢኮኖሚ ጫና ለመቋቋም የካርጎ አገልግሎት እያሰፋ መሆኑን ገለፀ

By Tibebu Kebede

April 15, 2020

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 7 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ እየደረሰበት ያለውን የኢኮኖሚ ጫና ለመቋቋም ጥረት በማድረግ ላይ መሆኑን አስታወቀ።

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሰራተኞች ለኮሮናቫይረስ ተጋላጭ እንዳይሆኑ የሚደረጉ ጥንቃቄዎችን በማስመልከት መግለጫ ሰጥቷል።