የሀገር ውስጥ ዜና

በጋሞ ዞን ትናትና ምሽት ከፍተኛ ዝናብ ባስከተለው ናዳ 5 የቤተሰብ አባላት ህይወት አለፈ

By Tibebu Kebede

April 19, 2020

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በጋሞ ዞን ሳምንቱን እየጣለው ባለው ዝናብ የ8 ሰዎች ህይወት ማለፉን የደቡብ ክልለ አታወቀ።

በጋሞ ዞን ቅዳሜ ምሽት በገረሴ ወረዳ የጣለው ከፍተኛ ዝናብ ባስከተለው ናዳ 5 የቤተሰብ አባላት ህይወት ማለፉ ተጠቁሟል።