አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በጋሞ ዞን ሳምንቱን እየጣለው ባለው ዝናብ የ8 ሰዎች ህይወት ማለፉን የደቡብ ክልለ አታወቀ።
በጋሞ ዞን ቅዳሜ ምሽት በገረሴ ወረዳ የጣለው ከፍተኛ ዝናብ ባስከተለው ናዳ 5 የቤተሰብ አባላት ህይወት ማለፉ ተጠቁሟል።
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በጋሞ ዞን ሳምንቱን እየጣለው ባለው ዝናብ የ8 ሰዎች ህይወት ማለፉን የደቡብ ክልለ አታወቀ።
በጋሞ ዞን ቅዳሜ ምሽት በገረሴ ወረዳ የጣለው ከፍተኛ ዝናብ ባስከተለው ናዳ 5 የቤተሰብ አባላት ህይወት ማለፉ ተጠቁሟል።