Fana: At a Speed of Life!

ጠ/ሚ ዐቢይ አካላዊ ርቀትን በመጠበቅ ድጋፍ የሚያስፈልጋቸውን ማገዝ እንደሚገባ አስታወቁ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አካላዊ ርቀትን በመጠበቅ ድጋፍ የሚያስፈልጋቸውን ማገዝ እንደሚገባ አስታወቁ።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስ ቡክ ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ አካላዊ ርቀትን በመጠበቅ የመስጠት መንፈስን እና ማኅበረሰብ መገንባትን ማጠናከር እንደሚገባ አስታውቀዋል።

ትናንት ዓመት በዓሉን ለታሪክ በሚመዘገብ ሁኔታ ማሳለፍ መቻሉንም አንስተዋል።

እንዲህ ዓይነት በዓላትን የሚያደምቁ የልግስና እና የርኅራኄ ዕሴቶች አብረው ይኖራሉም ነው ያሉት።

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.