አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ መድሐኒት አቅራቢ ኤጀንሲ በመጀመሪያ ዙር በጃክ ማ የተበረከቱትን የኮሮናቫይረስ (ኮቪድ-19) መመርመሪያ መሳሪያዎችና የህክምና መገልገያዎችን እያሰራጨ መሆኑን አስታወቀ።
በጃክ ማ ሁለተኛ ዙር የተሰጠው ድጋፍም ለስርጭት ዝግጁ ሆኗል ተብሏል።
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ መድሐኒት አቅራቢ ኤጀንሲ በመጀመሪያ ዙር በጃክ ማ የተበረከቱትን የኮሮናቫይረስ (ኮቪድ-19) መመርመሪያ መሳሪያዎችና የህክምና መገልገያዎችን እያሰራጨ መሆኑን አስታወቀ።
በጃክ ማ ሁለተኛ ዙር የተሰጠው ድጋፍም ለስርጭት ዝግጁ ሆኗል ተብሏል።