የሀገር ውስጥ ዜና

ከጂቡቲ በድንበር አካባቢዎች መደበኛ ባልሆነ መንገድ የሚገቡ ዜጎችን ለመቆጣጠር እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ

By Tibebu Kebede

April 21, 2020

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከጂቡቲ በድንበር አካባቢዎች መደበኛ ባልሆነ መንገድ ወደ ሃገር ውስጥ የሚገቡ ዜጎች ቁጥር ጨምሯል።

እነዚህ ዜጎች ተገቢው ቅድመ ምርመራ ሳይደረግላቸው እና በለይቶ ማቆያዎች ሳይሰነብቱ ወደ ህዝብ መቀላቀላቸው ደግሞ የከፋ ችግር እንዳያስከትል ስጋት ፈጥሯል።