አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከጂቡቲ በድንበር አካባቢዎች መደበኛ ባልሆነ መንገድ ወደ ሃገር ውስጥ የሚገቡ ዜጎች ቁጥር ጨምሯል።
እነዚህ ዜጎች ተገቢው ቅድመ ምርመራ ሳይደረግላቸው እና በለይቶ ማቆያዎች ሳይሰነብቱ ወደ ህዝብ መቀላቀላቸው ደግሞ የከፋ ችግር እንዳያስከትል ስጋት ፈጥሯል።
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከጂቡቲ በድንበር አካባቢዎች መደበኛ ባልሆነ መንገድ ወደ ሃገር ውስጥ የሚገቡ ዜጎች ቁጥር ጨምሯል።
እነዚህ ዜጎች ተገቢው ቅድመ ምርመራ ሳይደረግላቸው እና በለይቶ ማቆያዎች ሳይሰነብቱ ወደ ህዝብ መቀላቀላቸው ደግሞ የከፋ ችግር እንዳያስከትል ስጋት ፈጥሯል።