ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከማክሮ ኢኮኖሚ ኮሚቴ ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከማክሮ ኢኮኖሚ ኮሚቴ ጋር ተወያይተዋል።
በውይይታቸውም አሁናዊ የኢኮኖሚውን ሁኔታ መገምገማቸውን እና የወደፊት ተግባራት መለየታቸውን አስታውቀዋል።
አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከማክሮ ኢኮኖሚ ኮሚቴ ጋር ተወያይተዋል።
በውይይታቸውም አሁናዊ የኢኮኖሚውን ሁኔታ መገምገማቸውን እና የወደፊት ተግባራት መለየታቸውን አስታውቀዋል።