2ኛው የኦሮሚያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ካውንስል ስብሰባ እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁለተኛው የኦሮሚያ ክልል ግብርና ትራንስፎርሜሽን ካውንስል ስብሰባ እየተካሄደ ነው፡፡
በመድረኩ የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር)፣ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ እና ሌሎች ከፍተኛ የክልሉ እና የፌዴራል የሥራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡
የኦሮሚያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ካውንስል ግብርናን በእውቀት እና በምርምር በመደገፍ ውጤታማ ማድረግን አላማ አድርጎ የተመሰረተ ነው፡፡
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!