አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁለተኛው የኦሮሚያ ክልል ግብርና ትራንስፎርሜሽን ካውንስል ስብሰባ እየተካሄደ ነው፡፡
በመድረኩ የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር)፣ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ እና ሌሎች ከፍተኛ የክልሉ እና የፌዴራል የሥራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡
የኦሮሚያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ካውንስል ግብርናን በእውቀት እና በምርምር በመደገፍ ውጤታማ ማድረግን አላማ አድርጎ የተመሰረተ ነው፡፡