Fana: At a Speed of Life!

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ለመከላከያ ሰራዊት የድጋፍ ሰልፍ  ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ለመከላከያ ሰራዊት የድጋፍ ሰልፍ ተካሂዷል።

በአሶሳ ከተማ በተካሄደ የድጋፍ ሰልፍ ከተለያዩ አካባቢዎች የተውጣጡ የህብረተብ ክፍሎች ለሰራዊቱ ያላቸውን አለኝታነት ገልፀዋል።

የሰልፉ ተሳታፊዎች መተኪያ የሌለውን ውድ ህይወቱን ሰጥቶ ሀገርን ለሚያስቀጥለው የሀገር መከላከያ ሰራዊት የምናደርገውን ድጋፍ አጠናክረን እንቀጥላለን ሲሉም ተደምጠዋል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.