Fana: At a Speed of Life!

ጣሊያን ለኢትዮጵያ የ7 ነጥብ 6 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጣሊያን በኢትዮጵያ ለመልሶ ግንባታ ስራዎች የሚውል የ7 ነጥብ 6 ሚሊየን ዩሮ

ድጋፍ አድርጋለች፡፡

ድጋፉ በአፋር እና ደቡብ  ክልሎች በጤና፣ ትምህርትና የንጹሕ  መጠጥ ውሃ አቅርቦት ላይ የሚሠሩ የመልሶ ግንባታሥራዎችን እና መሠረተ ልማቶችን ለማሻሻል እንደሚውል ተገልጿል፡፡

አምባሳደር አጎስቲኖ ÷የጣሊያን መንግስት በኢትዮጵያ ጉዳት  የደረሰባቸውን የማኅበረሰብ ክፍሎች መደገፍ  በመቻሉ እንደተደሰቱ  መናገራቸውን በኢትዮጵያ የተመድ ፕሮጀክቶች ማስተባበሪያ ቢሮ መረጃ ያመላክታል፡፡

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.