ዓለምአቀፋዊ ዜና

በቻይና ዉሃን በሆስፒታል የነበሩ ሁሉም የኮሮና ቫይረስ ታማሚዎች አገግመው ከሆስፒታል ወጡ

By Tibebu Kebede

April 26, 2020

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 18፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮሮና ቫይረስ ለመጀመሪያ ጊዜ የታየባት የቻይናዋ ግዛት የሆነችው ዉሃን ሁሉም የኮሮና ቫይረስ ታማሚዎች አገግመው ከሆስፒታል ወጥተዋል።

የሃገሪቱ የጤና ኮሚሽን ቃል አቀባይ ሚ ፈንግ በዛሬው ዕለት በሆስፒታሉ የቀረ የኮሮና ቫይረስ ታማሚ እንደሌለ ነው የተናገሩት።