Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ  “ሀገር አቀፍ የጤና ዐውደ ርዕይ”ን  አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ “ሀገር አቀፍ የጤና ዐውደ ርዕይ”ን  ዛሬ በሳይንስ ሙዚየም አስጀምረዋል፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሁፍ÷”ሀገር አቀፍ የጤና ዐውደ ርእይ” ዛሬ በሳይንስ ሙዚየም አስጀምረናል ብለዋል።

በዐውደ ርዕዩ የመንግሥት እና የግል ተቋማት፣ በጤና ቴክኖሎጂ ዘርፍ የተሠማሩ ድርጅቶች እንዲሁም የምርምር ተቋማት እንደሚሳተፉም ገልፀዋል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.