Fana: At a Speed of Life!

ርዕሰ መስተዳድር  ደስታ ሌዳሞ በይርጋዓለም ከተማ የተገነቡ ሶስት ፕሮጀክቶችን መርቀው ከፈቱ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲፈዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ በማዕከላዊ ሲዳማ ዞን በይርጋዓለም ከተማ የተገነቡ ሶስት ፕሮጀክቶችን መርቀው ከፈቱ፡፡

ፕሮጀክቶቱ የመንገድ፣የድልድይ እና የገበያ ማዕከል ሲሆኑ÷ የህዝብን ጥያቄ መሰረት አድርገው የተገነቡ መሆናቸውን ከሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር  ፅህፈት ቤት  ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.