አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የግብርና ሚኒስትር አቶ ዑመር ሁሴን እና የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ለከተማ ግብርና የተለዩ ቦታዎችን ጎበኝተዋል።
በጉብኝቱ ላይም ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ፥ የከተማ ግብርናው ሀሳብ ነዋሪዎች ባላቸው ክፍት ቦታ ላይ በመጠቀም ለምግብነት አትክልትና ፍራፍሬ እንዲያመርቱ ለማድረግ ያለመ ነው ብለዋል።
ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!