የሀገር ውስጥ ዜና

አይ ኤም ኤፍ ለኢትዮጵያ የ411 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አፀደቀ

By Tibebu Kebede

May 01, 2020

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 23፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም /አይ ኤም ኤፍ/ ለኢትዮጵያ የ411 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ድጋፍ ድጋፍ አፀደቀ።

የተቋሙ ቦርድ ያፀደቀው ድጋፍ የኮቪድ-19 ወረርሽኝን ለመከላከል የሚውል ነው ተብሏል።