አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 24 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በ2012 በጀት ዓመት 9 ወራት ውስጥ 538 የሳይበር ጥቃቶች መድረሳቸውን የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ገለፀ።
ከነዚህም ውስጥ 88.1 % የሚሆኑ ጥቃቶችን መቆጣጠር የተቻለ ሲሆን፥ 11.9% በሂደት ላይ ናቸው ብሏል።
አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 24 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በ2012 በጀት ዓመት 9 ወራት ውስጥ 538 የሳይበር ጥቃቶች መድረሳቸውን የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ገለፀ።
ከነዚህም ውስጥ 88.1 % የሚሆኑ ጥቃቶችን መቆጣጠር የተቻለ ሲሆን፥ 11.9% በሂደት ላይ ናቸው ብሏል።