አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 24 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም የምግብ እና እርሻ ድርጅት (ፋኦ) ለኢትዮጵያ ተጨማሪ ሶስት ሄሊኮፕተሮችን ድጋፍ ማድረጉን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ።
የግብርና ሚኒስትር አቶ ኡመር ሁሴን እና በኢትዮጵያ አለም የምግብ እና እርሻ ድርጅት ተወካይ ፋጡማ ሰይድ በተገኙበት የርክክብ ስነ ስርዓት ተካሂዷል፡፡
አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 24 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም የምግብ እና እርሻ ድርጅት (ፋኦ) ለኢትዮጵያ ተጨማሪ ሶስት ሄሊኮፕተሮችን ድጋፍ ማድረጉን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ።
የግብርና ሚኒስትር አቶ ኡመር ሁሴን እና በኢትዮጵያ አለም የምግብ እና እርሻ ድርጅት ተወካይ ፋጡማ ሰይድ በተገኙበት የርክክብ ስነ ስርዓት ተካሂዷል፡፡