Fana: At a Speed of Life!

በሁለቱ ክልሎች ሕገ መንግስትና ሌሎች የሕግ ማዕቀፎች ላይ ያተኮረ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲሱ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል እና በነባሩ የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦች ህዝቦች ክልሎች ሕገ መንግስቶች እና በሌሎች የሕግ ማዕቀፎች ዙሪያ ውይይት እየተካሄደ ነው።

በመድረኩ የክልል ማዕከል፣ የሁለቱም ክልሎች ዞኖች እና የልዩ ወረዳዎች ከፍተኛ አመራሮች እየተሳተፉ ነው፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.