የሀገር ውስጥ ዜና

በኦሮሚያ ክልል በድምሩ ከ10 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ያስመዘገቡ 2 ሺህ 481 አርሶና አርብቶ አደሮች ወደ ኢንቨስተርነት ተሸጋገሩ

By Tibebu Kebede

May 09, 2020

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል 2 ሺህ 481 አርሶ እና አርብቶ አደሮች ወደ ኢንቨስተርነት ተሸጋገሩ።

የክልሉ ርእሰ መስተዳደር አቶ ሽመልስ አብዲሳ በተገኙበት በሰበታ አርሶ እና አርብቶ አደሮቹን ወደ ኢንቨስተርነት የማሸጋገር ስነ ስርዓት ተካሂዷል።