አዲስ አበባ ፣ ግንቦት፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል 2 ሺህ 481 አርሶ እና አርብቶ አደሮች ወደ ኢንቨስተርነት ተሸጋገሩ።
የክልሉ ርእሰ መስተዳደር አቶ ሽመልስ አብዲሳ በተገኙበት በሰበታ አርሶ እና አርብቶ አደሮቹን ወደ ኢንቨስተርነት የማሸጋገር ስነ ስርዓት ተካሂዷል።
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል 2 ሺህ 481 አርሶ እና አርብቶ አደሮች ወደ ኢንቨስተርነት ተሸጋገሩ።
የክልሉ ርእሰ መስተዳደር አቶ ሽመልስ አብዲሳ በተገኙበት በሰበታ አርሶ እና አርብቶ አደሮቹን ወደ ኢንቨስተርነት የማሸጋገር ስነ ስርዓት ተካሂዷል።