ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ የአሜሪካ ጉዳይ ፈጻሚ ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ የአሜሪካ ጉዳይ ፈጻሚ አምባሳደር ትሬሲ ጃኮብሰን ጋር ተወያዩ፡፡
በውይይታቸውም÷ በገጠር ልማታዊ ሴፍቲኔት፣ በምግብ ዋስትና፣ በአፈር አሲዳማነት እና አፈር ጤንነት ላይ መምከራቸውን የግብርና ሚኒስቴር መረጃ ያመላክታል፡፡
በተጨማሪም÷ በሰፋፊ የግብርና ኢንቨስትመንት እንዲሁም በአየር ንብረት ለውጥ ላይ በጋራ ለመስራት በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ መወያየታቸው ተገልጿል፡፡
#Ethiopia
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ኢንስታግራም፦ https://www.instagram.com/fana_television/
ቲክቶክ፦ https://www.tiktok.com/@fana_television
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!