Fana: At a Speed of Life!

“የአብሮነት ቀን” በተለያዩ ዝግጅቶች እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጷጉሜን 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጷጉሜን 6 “የአብሮነት ቀን” በተለያዩ መርሐ ግብሮች በሀገር አቀፍ ደረጃ እየተከበረ ነው፡፡

የጷጉሜን 6 የአብሮነት ቀን”“በህብር የተሰራች ሀገር”በሚል መሪ ሀሳብ ነው በመንግሥት እና በግል ተቋማት እየተከበረ የሚገኘው፡፡

የቀኑ መከበርም የአብሮነት እሴትን ለማጎልበት፣ የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነትና አንድነትን ለማጠናከር ከፍተኛ ፋይዳ እንዳለው ተገልጿል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.