አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል በኮሮና ቫይረስ የቤት ለቤት ልየታ 24 ነጥብ 6 ሚሊየን ሰዎችን ተደራሽ ማድረጉን የክልሉ ጤና ቢሮ ገለፀ።
የኦሮሚያ ክልል ጤና ቢሮ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንዳስታወቀው፥ በእስካሁኑ ልየታ 5 ነጥብ 7 ሚሊየን አባወራዎችን ማዳረስ ተችሏል።
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል በኮሮና ቫይረስ የቤት ለቤት ልየታ 24 ነጥብ 6 ሚሊየን ሰዎችን ተደራሽ ማድረጉን የክልሉ ጤና ቢሮ ገለፀ።
የኦሮሚያ ክልል ጤና ቢሮ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንዳስታወቀው፥ በእስካሁኑ ልየታ 5 ነጥብ 7 ሚሊየን አባወራዎችን ማዳረስ ተችሏል።