Fana: At a Speed of Life!

የደመራ ሥነ – ሥርዓት በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ተከናወነ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደመራ ሥነ – ሥርዓት በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች በሃይማኖታዊ ሥርዓተቶች ተከናውኗል፡፡

በዚሁ መሠረት÷ በሐዋሳ፣ ጅማ፣ ሐረር፣ ደብረ ብርሃን እና ነቀምቴ ከተሞች የደመራ ሥነ – ሥርዓት ተከናውኗል፡፡

በተጨማሪም በባሕር ዳር፣ አዳማ፣ አሶሳ እንዲሁም በሌሎች አካባቢዎች የሃይማኖት አባቶች፣ ካህናት፣ የእምነቱ ተከታዮች፣ የሰንበት ትምህርት ቤት መዘምራን፣ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች እና ጎብኚዎች በተገኙበት  ነው ሥነ- ሥርዓቱ ተከናውኗል፡፡

በጥላሁን ይልማ፣ ተሾመ ኃይሉ፣ ተስፋሁን ከበደ፣ አላዩ ገረመው እና ገላና ተስፋ

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.