Fana: At a Speed of Life!

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በጅማ ዞን የልማት ስራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በጅማ ዞን የልማት ስራዎችን ለማየት የመስክ ጉብኝት አድርገዋል።
ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጋር ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው እና የፌዴራልና የክልል አመራሮችም የልማት ስራዎቹን መጎብኘታቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት መረጃ ያመላክታል።
You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.