አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል ያዘጋጀውን የኮቪድ19 ለይቶ ህክምና መስጫ ማዕከል ጎበኙ።
ዶክተር ሊያ በጉብኝታቸው ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታሉ ቫይረሱን ለመከላከል እያደረገ ያለውን ጥረት አድንቀዋል።
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል ያዘጋጀውን የኮቪድ19 ለይቶ ህክምና መስጫ ማዕከል ጎበኙ።
ዶክተር ሊያ በጉብኝታቸው ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታሉ ቫይረሱን ለመከላከል እያደረገ ያለውን ጥረት አድንቀዋል።