አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 4 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያዊቷ አትሌት መሰረት በለጠ በአምስተርዳም ማራቶን አሸናፊ ሆናለች።
አትሌት መሰረት ርቀቱን 2 ሰአት ከ18 ደቂቃ ከ21 ሰከንድ በሆነ ጊዜ በማጠናቀቅ ነው አሸናፊ የሆነችው።
አትሌቷ ባለፈው አመት ጥር ወር በኳታር ዶሃ ካሸነፈች በኋላ የዛሬው ሁለተኛ ድሏ መሆኑን የዓለም አቀፉ አትሌቲክስ መረጃ ያመላክታል።
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 4 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያዊቷ አትሌት መሰረት በለጠ በአምስተርዳም ማራቶን አሸናፊ ሆናለች።
አትሌት መሰረት ርቀቱን 2 ሰአት ከ18 ደቂቃ ከ21 ሰከንድ በሆነ ጊዜ በማጠናቀቅ ነው አሸናፊ የሆነችው።
አትሌቷ ባለፈው አመት ጥር ወር በኳታር ዶሃ ካሸነፈች በኋላ የዛሬው ሁለተኛ ድሏ መሆኑን የዓለም አቀፉ አትሌቲክስ መረጃ ያመላክታል።