አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ቻይና አመታዊ የኢኮኖሚ ዕድገት ግብን እንደማታስቀምጥ አስታወቀች።
የኮሮና ቫይረስ በኢኮኖሚ ላይ ካስከተለው ተፅእኖ ጋር በተያያዘ ቻይና ከፈረንጆቹ 1990 በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ አመታዊ አጠቃላይ የሃገር ውስጥ ምርት እድገት ግብ እንደማይኖራት አስታውቃለች።
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ቻይና አመታዊ የኢኮኖሚ ዕድገት ግብን እንደማታስቀምጥ አስታወቀች።
የኮሮና ቫይረስ በኢኮኖሚ ላይ ካስከተለው ተፅእኖ ጋር በተያያዘ ቻይና ከፈረንጆቹ 1990 በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ አመታዊ አጠቃላይ የሃገር ውስጥ ምርት እድገት ግብ እንደማይኖራት አስታውቃለች።