አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 14 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ኢድ አልፈጥርን ምክንያት በማድረግ ለተለያዩ ወገኖች ስጦታ አበረከቱ።
በቦሌ ክፍለ ከተማ ለሚኖሩ 100 አባ ወራ የሶሪያ ስደተኞች የምግብ፣ የአልባሳት እና የንጽህና መጠበቂያ ስጦታ አበርክተውላቸዋል።
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 14 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ኢድ አልፈጥርን ምክንያት በማድረግ ለተለያዩ ወገኖች ስጦታ አበረከቱ።
በቦሌ ክፍለ ከተማ ለሚኖሩ 100 አባ ወራ የሶሪያ ስደተኞች የምግብ፣ የአልባሳት እና የንጽህና መጠበቂያ ስጦታ አበርክተውላቸዋል።