አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 14 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ ምሽት ጨረቃ ባለመታየቷ 1 ሺህ 441ኛው ኢድ አል ፈጥር እሁድ እንደሚከበር የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት አስታወቀ።
እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ አቶ ኡስማን አደም ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለፁትም በዓሉ ከነገ በስቲያ ማለትም እሁድ ይከበራል፡፡
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 14 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ ምሽት ጨረቃ ባለመታየቷ 1 ሺህ 441ኛው ኢድ አል ፈጥር እሁድ እንደሚከበር የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት አስታወቀ።
እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ አቶ ኡስማን አደም ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለፁትም በዓሉ ከነገ በስቲያ ማለትም እሁድ ይከበራል፡፡