አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 14 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ)የውጭ ኢንቨስተሮች የሚያጋጥማቸውን ችግሮች ለመፍታት የተቋቋመው የቅንጅት መድረክ መደበኛ ስብሰባውን አካሄደ፡፡
በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው እና በጠቅላይ ሚኒስትር አማካሪ ሚኒስትር አምባሰደር ግርማ ብሩ የሚመራው የቅንጅት መድረክ መደበኛ ስብሰባውን ዛሬ አካሂዷል።
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 14 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ)የውጭ ኢንቨስተሮች የሚያጋጥማቸውን ችግሮች ለመፍታት የተቋቋመው የቅንጅት መድረክ መደበኛ ስብሰባውን አካሄደ፡፡
በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው እና በጠቅላይ ሚኒስትር አማካሪ ሚኒስትር አምባሰደር ግርማ ብሩ የሚመራው የቅንጅት መድረክ መደበኛ ስብሰባውን ዛሬ አካሂዷል።