አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የእናቶችና የህፃናት ጤና አገልግሎትን ጨምሮ በመደበኛ የህክምና አሰጣጥ ላይ መዘናጋት መፈጠሩን የጤና ሚኒስቴር ገለጸ።
በጤና ሚኒስቴር ዴኤታ ዶክተር ደረጀ ዱጉማ የተመራ ቡድን በአርሲ ዩኒቨርሲቲ የአሰላ ሪፌራል ሆስፒታል የመደበኛ ጤና አገልግሎት አሰጣጥ ያለበትን ሁኔታ ጎብኝቷል።
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የእናቶችና የህፃናት ጤና አገልግሎትን ጨምሮ በመደበኛ የህክምና አሰጣጥ ላይ መዘናጋት መፈጠሩን የጤና ሚኒስቴር ገለጸ።
በጤና ሚኒስቴር ዴኤታ ዶክተር ደረጀ ዱጉማ የተመራ ቡድን በአርሲ ዩኒቨርሲቲ የአሰላ ሪፌራል ሆስፒታል የመደበኛ ጤና አገልግሎት አሰጣጥ ያለበትን ሁኔታ ጎብኝቷል።