የሀገር ውስጥ ዜና

የመዲናዋ ካቢኔ የታክስ ጫና ማቃለያ እና ውዝፍ እዳ ስረዛ እንዲደረግ ውሳኔ አሳለፈ

By Tibebu Kebede

May 23, 2020

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ ባደረገው ውይይት የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳልፏል።

ካቢኔው ባደረገው መደበኛ ስብሰባ በታክስ እዳ ማቅለያ እና ገቢ መሻሻያ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሣኔ አሥተላልፎአል፡፡